DMU Institutional Repository
Debre Markos University
Institutional Repository
“Grow wiser at the water tower”
+251-58-178-0033 industry_linkage@dmu.edu.et P.O.Box: 269
Debre Markos, Ethiopia
Back to Home

Browse by Title

Debre Markos University offers a Browse by Title feature within its Institutional Research Repository System that enables users to easily find and access academic research outputs by their titles. This feature organizes theses, dissertations, and other scholarly works alphabetically or by keyword in the title, allowing researchers, students, and the community to quickly locate specific documents when they know all or part of a title. By focusing on titles, users can efficiently explore the repository's collection and discover relevant research materials without needing to search by author or department.

Browse by Year
Scroll for more years
Top 10 Colleges by Research Output
  • College of Health Science 66
  • Agriculture and Natural resources 36
  • Natural & Computational Sciences 35
  • #4 Institute of Technology 29
  • #5 Social Science and Humanities 26
  • #6 DMU Burie Campus 11
  • #7 Institute of Land Administration 7
  • #8 Educational and Behavioral Sciences 6
  • #9 Business and Economics 4
  • #10 Sport Academy 1
Paper Categories
  • Journal Article 179
  • Research Paper 42
A B C D E F G H I J K L M N O P Q R S T U V W X Y Z
221
Total Papers Found
23 / 23
Current Page
1
Papers on this page
Research Papers by Title Sorted alphabetically A-Z
የዐውድማ ትውፊት፣ ሃይማታዊና ማኅበራዊ ፋይዳ፤ የምርት ብክነት ምክንያቶቹ በጎጃም የአመራረት ሂደት
Research Paper
v አማኑኤል ይግረም (ኤም.ኤ. በጂ. እና አካባቢ ጥናት) - ዋና ተመራማሪ ረዳት ተመራማሪዎች፡- v ሊ.ኅ. ተግባሩ አዳነ (ሊቀ ኅሩያን፣ ኤም.ኤ. በፊሎሎጂ/ሥነ ልሳን) v ሃይማኖት አረጋኸኝ (ኤም.ኤስ ሲ. በግብርና ምጣኔ ሀብት) v ልቅናው ይርሳው (ፒኤች.ዲ. በሥነ ጽሑፍ) v ወንድአለ ተመስገን (ኤም.ኤስ ሲ. በሶስዮሎጂ) v ካሳሁን ውባለም (ኤም.ኤስ ሲ. GIS and Remote Sensing) Submitted: Oct 06, 2025
Social Science and Humanities Geography and Environmental Studies(GeES)
Abstract Preview:
ዐውድማ ሰብልን ለመውቃት ኣገልግሎት የሚውል በክብ ቅርጽ የሚዘጋጅ የራሱ የሆነ ሃይማኖታዊ ባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ይትባህል ያለው በሃገራአችን ኢትዮጵያ ዘመን ተሻጋሪ ተግባር ነው። የዐውድማ ተግባር የጾታ፣ የ እድሜ እና መሰል ነገሮች የማይለያዩት ሁሉም በህብረት የሚመለከተውን ድርሻ የሚወጣበት፣ እንስሳቱም አስተዋጽኦ የሚያደርጉበት የአርሶአደሩ የመጨረሻ ውጤት የሚታይበት፣ ገለባው ለንእስሳት መኖ የሚሰበሰብበት ክዋኔ ነው።የዚህ ምርምር ዋና አላማ ዐውድማ በጎጃም አርሶ አደሮች ዘንድ ያለውን ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ እና ማህበራዊ ትውፊት በዐውዱ መተንተን፣ መሰነድ እና በሂደቱ ውስጥ የሚኖረውን የምርት ብክነት መንስኤዎችን መግለጽ ነው፡፡ ጥናቱ ያተኮረው በጤፍ፣ በስንዴና በገብስ ሰብሎች ላይ ነው። ጥናቱ በምሥራቅ ጎጃም ዞን መልክአ ምድሩን መሠረት አድርጎ በተመረጡ ወረዳዎች ላይ ትኩረቱን አድርጓል፡፡ እነዚህም በደጋ፣ ወይና ደጋ እና ቆላማ ቦታዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ የተመረጡ ናቸው፡፡ ጥናቱን የተሟላ ለማድረግ በፌኖሚኖሎጅ ዘዴ መረጃውን ከሚያውቁት ሰዎችና ከሚገኙበት ቦታ ድረስ በመሔድ በመስክ የቀጥታ ምልከታ ከቀዳማይ ምንጮች ለመሰብሰብ የሚያስችል ተጨባጭ የምርምር ዘዴ ነው፡፡ በመሆኑም በሃገራችን ኢትዮጵያ በተለይ በመረጥነው የምርምር ቦታ ዐውድማ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜት ያለው ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ የራሱ የሆነ ስነቃሎች ያሉት ጠቃሚ ስርዓት ነው። ነገር ግን አሁን ስርዓቱ እየቀዘቀዘ መምጣቱን እና አብሮነት እና መተጋገዝ እየጠፋ አቅመደካሞች በጋራ(ከብት የሌለው በጉልበቱ) የሚለውን ይትብሃል እንዳይጎለብት፣ በዐውድማ ክዋኔ ወቅት የሚኖረውን የምርት ብክነት ብቻ በማየት ጠቀሜታውን በመዘንጋት ወደ ዘመናዊ ኮምባይነር የመቀየር ተግባር መኖሩን በመረጃ ማረጋገጥ ተችሏል። አሁን በሚኖረው ሁኔታ በዐውድማ ስርዓት የሚኖሩ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ክዋኔዎች በዚሁ ከቀጠሉ የሚረሱ እና የሚኖረው እሴት የሚጠፋ መሆኑን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል። በመሆኑም እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሃገራት(የአርሶአደሩ የመሬት ጥበት፣ መልካምድሩ ገባ ወጣ ማለት፣የሰው ሃይል በብዛት ያለበት፣ለአቅመ ደካሞች የሚኖረውን ፋይዳ በመዘንጋት፣ የሰብሉ አደራረስ በተለያየ ጊዜ በሚደርስበት ወዘተ) ዐውድማ አስፈላአጊ ስርዓት በመሆኑ የሚመለከተው አካል ትኩረት እንዲሰጠው ማመላከት እንወዳለን።
Full Abstract:
ዐውድማ ሰብልን ለመውቃት ኣገልግሎት የሚውል በክብ ቅርጽ የሚዘጋጅ የራሱ የሆነ ሃይማኖታዊ ባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ይትባህል ያለው በሃገራአችን ኢትዮጵያ ዘመን ተሻጋሪ ተግባር ነው። የዐውድማ ተግባር የጾታ፣ የ እድሜ እና መሰል ነገሮች የማይለያዩት ሁሉም በህብረት የሚመለከተውን ድርሻ የሚወጣበት፣ እንስሳቱም አስተዋጽኦ የሚያደርጉበት የአርሶአደሩ የመጨረሻ ውጤት የሚታይበት፣ ገለባው ለንእስሳት መኖ የሚሰበሰብበት ክዋኔ ነው።የዚህ ምርምር ዋና አላማ ዐውድማ በጎጃም አርሶ አደሮች ዘንድ ያለውን ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ እና ማህበራዊ ትውፊት በዐውዱ መተንተን፣ መሰነድ እና በሂደቱ ውስጥ የሚኖረውን የምርት ብክነት መንስኤዎችን መግለጽ ነው፡፡ ጥናቱ ያተኮረው በጤፍ፣ በስንዴና በገብስ ሰብሎች ላይ ነው። ጥናቱ በምሥራቅ ጎጃም ዞን መልክአ ምድሩን መሠረት አድርጎ በተመረጡ ወረዳዎች ላይ ትኩረቱን አድርጓል፡፡ እነዚህም በደጋ፣ ወይና ደጋ እና ቆላማ ቦታዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ የተመረጡ ናቸው፡፡ ጥናቱን የተሟላ ለማድረግ በፌኖሚኖሎጅ ዘዴ መረጃውን ከሚያውቁት ሰዎችና ከሚገኙበት ቦታ ድረስ በመሔድ በመስክ የቀጥታ ምልከታ ከቀዳማይ ምንጮች ለመሰብሰብ የሚያስችል ተጨባጭ የምርምር ዘዴ ነው፡፡ በመሆኑም በሃገራችን ኢትዮጵያ በተለይ በመረጥነው የምርምር ቦታ ዐውድማ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜት ያለው ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ የራሱ የሆነ ስነቃሎች ያሉት ጠቃሚ ስርዓት ነው። ነገር ግን አሁን ስርዓቱ እየቀዘቀዘ መምጣቱን እና አብሮነት እና መተጋገዝ እየጠፋ አቅመደካሞች በጋራ(ከብት የሌለው በጉልበቱ) የሚለውን ይትብሃል እንዳይጎለብት፣ በዐውድማ ክዋኔ ወቅት የሚኖረውን የምርት ብክነት ብቻ በማየት ጠቀሜታውን በመዘንጋት ወደ ዘመናዊ ኮምባይነር የመቀየር ተግባር መኖሩን በመረጃ ማረጋገጥ ተችሏል። አሁን በሚኖረው ሁኔታ በዐውድማ ስርዓት የሚኖሩ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ክዋኔዎች በዚሁ ከቀጠሉ የሚረሱ እና የሚኖረው እሴት የሚጠፋ መሆኑን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል። በመሆኑም እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሃገራት(የአርሶአደሩ የመሬት ጥበት፣ መልካምድሩ ገባ ወጣ ማለት፣የሰው ሃይል በብዛት ያለበት፣ለአቅመ ደካሞች የሚኖረውን ፋይዳ በመዘንጋት፣ የሰብሉ አደራረስ በተለያየ ጊዜ በሚደርስበት ወዘተ) ዐውድማ አስፈላአጊ ስርዓት በመሆኑ የሚመለከተው አካል ትኩረት እንዲሰጠው ማመላከት እንወዳለን።
Contact system administrators for access
Scroll for more papers

+251 58 771 1646 | +251 581716770 debre.university@dmu.edu.et | P.O. Box 269, Debre Markos | www.dmu.edu.et | Contact Us